The Quran in Amharic - Surah Sharh translated into Amharic, Surah Ash-Sharh in Amharic. We provide accurate translation of Surah Sharh in Amharic - الأمهرية, Verses 8 - Surah Number 94 - Page 596.

| أَلَمْ نَشْرَحْ لَكَ صَدْرَكَ (1) ልብህን ለአንተ አላሰፋንልህምን? (አስፍተንልሃል)፡፡ |
| وَوَضَعْنَا عَنكَ وِزْرَكَ (2) ሸክምህንም ካንተ አውርደንልሃል፡፡ |
| الَّذِي أَنقَضَ ظَهْرَكَ (3) ያንን ጀርባህን ያከበደውን (ሸክም)፡፡ |
| وَرَفَعْنَا لَكَ ذِكْرَكَ (4) መወሳትህንም ላንተ ከፍ አድርገንልሃል፡፡ |
| فَإِنَّ مَعَ الْعُسْرِ يُسْرًا (5) ከችግርም ጋር ምቾት አልለ፡፡ |
| إِنَّ مَعَ الْعُسْرِ يُسْرًا (6) ከችግር ጋር በእርግጥ ምቾት አልለ፡፡ |
| فَإِذَا فَرَغْتَ فَانصَبْ (7) በጨረስክም ጊዜ ልፋ፡፡ (ቀጥል)፡፡ |
| وَإِلَىٰ رَبِّكَ فَارْغَب (8) ወደ ጌታህም ብቻ ከጅል፡፡ |