×

Surah Abasa in Amharic

Quran Amharic ⮕ Surah Abasa

Translation of the Meanings of Surah Abasa in Amharic - الأمهرية

The Quran in Amharic - Surah Abasa translated into Amharic, Surah Abasa in Amharic. We provide accurate translation of Surah Abasa in Amharic - الأمهرية, Verses 42 - Surah Number 80 - Page 585.

بسم الله الرحمن الرحيم

عَبَسَ وَتَوَلَّىٰ (1)
ፊቱን አጨፈገገ፤ ዞረም፡፡
أَن جَاءَهُ الْأَعْمَىٰ (2)
ዕውሩ ስለ መጣው፡፡
وَمَا يُدْرِيكَ لَعَلَّهُ يَزَّكَّىٰ (3)
ምን ያሳውቅሃል? (ከኀጢአቶቹ) ሊጥራራ ይከጀላል፡፡
أَوْ يَذَّكَّرُ فَتَنفَعَهُ الذِّكْرَىٰ (4)
ወይም ሊገሠጽ ግሠጼይቱም ልትጠቅመው (ይከጀላል)፡፡
أَمَّا مَنِ اسْتَغْنَىٰ (5)
የተብቃቃው ሰውማ፤
فَأَنتَ لَهُ تَصَدَّىٰ (6)
አንተ ለእርሱ (ለእምነቱ በመጓጓት) በፈገግታ ትቀበለዋለህ፡፡
وَمَا عَلَيْكَ أَلَّا يَزَّكَّىٰ (7)
ባይጥራራ (ባያምን) ባንተ ላይ ምንም የሌለብህ ስትኾን፡፡
وَأَمَّا مَن جَاءَكَ يَسْعَىٰ (8)
እየገሰገሰ የመጣህ ሰውማ፤
وَهُوَ يَخْشَىٰ (9)
እርሱ (አላህን) የሚፈራ ሲኾን፤
فَأَنتَ عَنْهُ تَلَهَّىٰ (10)
አንተ ከእርሱ ትዝዘናጋለህ፡፡
كَلَّا إِنَّهَا تَذْكِرَةٌ (11)
ተከልከል፡፡ እርሷ ማስገንዘቢያ ናት፡፡
فَمَن شَاءَ ذَكَرَهُ (12)
የሻም ሰው (ቁርኣኑን) ያስታውሰዋል፡፡
فِي صُحُفٍ مُّكَرَّمَةٍ (13)
በተከበሩ ጽሑፎች ውስጥ ነው፡፡
مَّرْفُوعَةٍ مُّطَهَّرَةٍ (14)
ከፍ በተደረገች ንጹሕ በተደረገች (ጽሑፍ ውስጥ ነው)፡፡
بِأَيْدِي سَفَرَةٍ (15)
በጸሐፊዎቹ (መላእክት) እጆች (ንጹሕ የተደረገች)፡፡
كِرَامٍ بَرَرَةٍ (16)
የተከበሩና ታዛዦች በኾኑት (ጸሐፊዎች እጆች)፡፡
قُتِلَ الْإِنسَانُ مَا أَكْفَرَهُ (17)
ሰው ተረገመ፤ ምን ከሓዲ አደረገው
مِنْ أَيِّ شَيْءٍ خَلَقَهُ (18)
(ጌታው) በምን ነገር ፈጠረው? (አያስብምን)
مِن نُّطْفَةٍ خَلَقَهُ فَقَدَّرَهُ (19)
ከፍትወት ጠብታ ፈጠረው፤ መጠነውም፡፡
ثُمَّ السَّبِيلَ يَسَّرَهُ (20)
ከዚያም (መውጫ) መንገዱን አገራው፡፡
ثُمَّ أَمَاتَهُ فَأَقْبَرَهُ (21)
ከዚያም ገደለው፤ እንዲቀበርም አደረገው፡፡
ثُمَّ إِذَا شَاءَ أَنشَرَهُ (22)
ከዚያም (ማንሳቱን) በሻ ጊዜ ያስነሳዋል፡፡
كَلَّا لَمَّا يَقْضِ مَا أَمَرَهُ (23)
በእውነት ያንን (ጌታው) ያዘዘውን ገና አልፈጸመም፡፡
فَلْيَنظُرِ الْإِنسَانُ إِلَىٰ طَعَامِهِ (24)
ሰውም ወደ ምግቡ ይመልከት፡፡
أَنَّا صَبَبْنَا الْمَاءَ صَبًّا (25)
እኛ ውሃን ማንቧቧትን ያንቧቧን መኾናችንን፡፡
ثُمَّ شَقَقْنَا الْأَرْضَ شَقًّا (26)
ከዚያም ምድርን (በደካማ ቡቃያ) መሰንጠቅን የሰነጠቅን፤
فَأَنبَتْنَا فِيهَا حَبًّا (27)
በውስጧም እኽልን ያበቀልን፤
وَعِنَبًا وَقَضْبًا (28)
ወይንንም፤ እርጥብ ያበቀልን፤
وَزَيْتُونًا وَنَخْلًا (29)
የዘይት ወይራንም ዘንባባንም፤
وَحَدَائِقَ غُلْبًا (30)
ጭፍቆች አትክልቶችንም፤
وَفَاكِهَةً وَأَبًّا (31)
ፍራፍሬንም ገለባንም፤ (ያበቀልን መኾናችንን ይመልከት)፡፡
مَّتَاعًا لَّكُمْ وَلِأَنْعَامِكُمْ (32)
ለእናንተም ለእንስሶቻችሁም መጠቀሚያ ይኾን ዘንድ (ይህን ሠራን)፡፡
فَإِذَا جَاءَتِ الصَّاخَّةُ (33)
አደንቋሪይቱም (መከራ) በመጣች ጊዜ፤
يَوْمَ يَفِرُّ الْمَرْءُ مِنْ أَخِيهِ (34)
ሰው ከወንድሙ በሚሸሽበት ቀን፤
وَأُمِّهِ وَأَبِيهِ (35)
ከናቱም ካባቱም፤
وَصَاحِبَتِهِ وَبَنِيهِ (36)
ከሚስቱም ከልጁም፤
لِكُلِّ امْرِئٍ مِّنْهُمْ يَوْمَئِذٍ شَأْنٌ يُغْنِيهِ (37)
ከእነርሱ ለየሰው ሁሉ በዚያ ቀን (ከሌላው) የሚያብቃቃው ኹነታ አልለው፡፡
وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ مُّسْفِرَةٌ (38)
ፊቶች በዚያ ቀን አብሪዎች ናቸው፤
ضَاحِكَةٌ مُّسْتَبْشِرَةٌ (39)
ሳቂዎችም ተደሳቾችም ናቸው፡፡
وَوُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ عَلَيْهَا غَبَرَةٌ (40)
ፊቶችም በዚያ ቀን በላያቸው ላይ ትቢያ አልለባቸው፤
تَرْهَقُهَا قَتَرَةٌ (41)
ጥቁረት ትሸፍናቸዋለች፤
أُولَٰئِكَ هُمُ الْكَفَرَةُ الْفَجَرَةُ (42)
እነዚያ እነሱ ከሓዲዎቹ አመጸኞቹ ናቸው፡፡
❮ Previous Next ❯

Surahs from Quran :

1- Fatiha2- Baqarah
3- Al Imran4- Nisa
5- Maidah6- Anam
7- Araf8- Anfal
9- Tawbah10- Yunus
11- Hud12- Yusuf
13- Raad14- Ibrahim
15- Hijr16- Nahl
17- Al Isra18- Kahf
19- Maryam20- TaHa
21- Anbiya22- Hajj
23- Muminun24- An Nur
25- Furqan26- Shuara
27- Naml28- Qasas
29- Ankabut30- Rum
31- Luqman32- Sajdah
33- Ahzab34- Saba
35- Fatir36- Yasin
37- Assaaffat38- Sad
39- Zumar40- Ghafir
41- Fussilat42- shura
43- Zukhruf44- Ad Dukhaan
45- Jathiyah46- Ahqaf
47- Muhammad48- Al Fath
49- Hujurat50- Qaf
51- zariyat52- Tur
53- Najm54- Al Qamar
55- Rahman56- Waqiah
57- Hadid58- Mujadilah
59- Al Hashr60- Mumtahina
61- Saff62- Jumuah
63- Munafiqun64- Taghabun
65- Talaq66- Tahrim
67- Mulk68- Qalam
69- Al-Haqqah70- Maarij
71- Nuh72- Jinn
73- Muzammil74- Muddathir
75- Qiyamah76- Insan
77- Mursalat78- An Naba
79- Naziat80- Abasa
81- Takwir82- Infitar
83- Mutaffifin84- Inshiqaq
85- Buruj86- Tariq
87- Al Ala88- Ghashiya
89- Fajr90- Al Balad
91- Shams92- Lail
93- Duha94- Sharh
95- Tin96- Al Alaq
97- Qadr98- Bayyinah
99- Zalzalah100- Adiyat
101- Qariah102- Takathur
103- Al Asr104- Humazah
105- Al Fil106- Quraysh
107- Maun108- Kawthar
109- Kafirun110- Nasr
111- Masad112- Ikhlas
113- Falaq114- An Nas