القرآن باللغة الأمهرية - سورة العاديات مترجمة إلى اللغة الأمهرية، Surah Adiyat in Amharic. نوفر ترجمة دقيقة سورة العاديات باللغة الأمهرية - Amharic, الآيات 11 - رقم السورة 100 - الصفحة 599.

| وَالْعَادِيَاتِ ضَبْحًا (1) እያለከለኩ ሩዋጮች በኾኑት (ፈረሶች) እምላለሁ፡፡ |
| فَالْمُورِيَاتِ قَدْحًا (2) (በሰኮናቸው) እያጋጩ እሳትን አውጪዎች በኾኑትም፤ |
| فَالْمُغِيرَاتِ صُبْحًا (3) በማለዳ ወራሪዎች በኾኑትም፤ |
| فَأَثَرْنَ بِهِ نَقْعًا (4) በእርሱ አቧራን በቀሰቀሱትም፤ |
| فَوَسَطْنَ بِهِ جَمْعًا (5) በ(ጠላት) ክቢ መካከል በእርሱ (በጧት) በተጋፈጡትም እምላለሁ፡፡ |
| إِنَّ الْإِنسَانَ لِرَبِّهِ لَكَنُودٌ (6) ሰው ለጌታው ብርቱ ከሓዲ ነው፡፡ |
| وَإِنَّهُ عَلَىٰ ذَٰلِكَ لَشَهِيدٌ (7) እርሱም በዚህ ላይ መስካሪ ነው፡፡ |
| وَإِنَّهُ لِحُبِّ الْخَيْرِ لَشَدِيدٌ (8) እርሱም ገንዘብን ለመውደድ በጣም ብርቱ ነው፡፡ |
| ۞ أَفَلَا يَعْلَمُ إِذَا بُعْثِرَ مَا فِي الْقُبُورِ (9) (ሰው) አያውቅምን? በመቃብሮች ያሉት (ሙታን) በተቀሰቀሱ ጊዜ፤ |
| وَحُصِّلَ مَا فِي الصُّدُورِ (10) በልቦች ውስጥ ያለውም ሁሉ በተገለጸ ጊዜ (እንዴት እንደሚኾን)፡፡ |
| إِنَّ رَبَّهُم بِهِمْ يَوْمَئِذٍ لَّخَبِيرٌ (11) ጌታቸው በዚያ ቀን በእነርሱ (ነገር) በእርግጥ ውስጠ አዋቂ ነው፡፡ |