القرآن باللغة الأمهرية - سورة التكاثر مترجمة إلى اللغة الأمهرية، Surah Takathur in Amharic. نوفر ترجمة دقيقة سورة التكاثر باللغة الأمهرية - Amharic, الآيات 8 - رقم السورة 102 - الصفحة 600.

| أَلْهَاكُمُ التَّكَاثُرُ (1) በብዛት መፎካከር (ጌታችሁን ከመገዛት) አዘነጋችሁ፡፡ |
| حَتَّىٰ زُرْتُمُ الْمَقَابِرَ (2) መቃብሮችን እስከ ጎበኛችሁ ድረስ፡፡ |
| كَلَّا سَوْفَ تَعْلَمُونَ (3) ተከልከሉ፤ ወደፊት (ውጤቱን) ታውቃላችሁ፡፡ |
| ثُمَّ كَلَّا سَوْفَ تَعْلَمُونَ (4) ከዚያም ተከልከሉ፤ ወደ ፊት ታውቃላችሁ፡፡ |
| كَلَّا لَوْ تَعْلَمُونَ عِلْمَ الْيَقِينِ (5) በእውነቱ (የሚጠብቃችሁን) እርግጠኛ ዕውቀትን ብታውቁ ኖሮ፤ (ባልዘናጋችሁ ነበር)፡፡ |
| لَتَرَوُنَّ الْجَحِيمَ (6) ገሀነምን በእርግጥ ታያላችሁ፡፡ |
| ثُمَّ لَتَرَوُنَّهَا عَيْنَ الْيَقِينِ (7) ከዚያም እርግጠኛን ማየት ታዩዋታላችሁ፡፡ |
| ثُمَّ لَتُسْأَلُنَّ يَوْمَئِذٍ عَنِ النَّعِيمِ (8) ከዚያም ከድሎታችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ፡፡ |